የሕክምና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለሚያመርቱ ድርጅቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል።

አዲስ አበባ: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መድኃኒት እና ሕክምና መገልገያዎች አምራች ዘርፍ ማኅበር 22ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሂዷል። በጉባኤው ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመድኃኒት እና ሕክምና መገልገያዎች አምራች ዘርፍ ለመሠማራት የሚያስችል ምቹ...

ምክር ቤቶች ሕዝብ የልማቱ ተጠቃሚ እንዲኾን መሥራት ይገባቸዋል።

ጎንደር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ለዞን፣ ለወረዳ እና ለከተማ ምክር ቤት ፎረሞች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ሥልጠና በጎንደር ከተማ እየሰጠ ነው። ምክር ቤቱ በተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ነው የአቅም...

ምክር ቤቶች የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከእስካሁኑ የበለጠ መሥራት አለባቸው፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት በተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት (ዩኤንዲፒ) ድጋፍ ለዞን፣ ለወረዳ እና ለከተማ ምክር ቤት ፎረሞች ሥልጠና እየሰጠ ነው። የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ...

የፍኖተ ሰላም ጤና አጠባበቅ ጣቢያን የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻል ተችሏል።

ፍኖተ ሰላም: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ካሳነሽ አለኸኝ የፍኖተሰላም ከተማ ነዋሪ ናቸው። በፍኖተሰላም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የወሊድ ክትትል ሲያደርጉ ነው አሚኮ ያገኛቸው። በጤና ጣቢያው ከዚህ በፊት አልትራ ሳውንድ ባለመኖሩ እናቶች ወደ ግል ጤና ተቋማት...

የፍኖተ ሰላም ጤና አጠባበቅ ጣቢያን የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻል ተችሏል።

ፍኖተ ሰላም: መስከረም 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ካሳነሽ አለኸኝ የፍኖተሰላም ከተማ ነዋሪ ናቸው። በፍኖተሰላም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የወሊድ ክትትል ሲያደርጉ ነው አሚኮ ያገኛቸው። በጤና ጣቢያው ከዚህ በፊት አልትራ ሳውንድ ባለመኖሩ እናቶች ወደ ግል ጤና ተቋማት...