የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመረቀ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብር ሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥልጠና ዋና መምሪያ ኀላፊ ሌተናል ጀኔራል ይመር መኮንንን ጨምሮ ሌሎችም ጄኔራል መኮንኖች ተገኝተዋል።...

መሃይምነትን ማንም መደገፍ የለበትም፤ የትምህርት ጉዳይ ለድርድር መቅረብም የለበትም።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በበርካታ ችግሮች ውስጥ የቆየው የትምህርት ጉዳይ ዛሬም ስር ነቀል ለውጥን ይሻል። ይህን በማስተካከል ረገድ ድርሻው የአንድ አካል ብቻ ሳይኾን የሁሉም ነው። የአማራ ክልል ሴቶች ማኅበራት ፌዴሬሽን ጽሕፈት ቤት ዋና...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች የበዓል መዋያ ድጋፍ...

ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት ለ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ የበዓል መዋያ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ወጭ በማድረግ በደብረ ማርቆስ...

ለሕዝብ ደኅንነት የሚጨነቅ ሁሉ ሰላማዊ አማራጭን ሊከተል ይገባል።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት ዓመታት የተፈጠሩ አለመግባባቶች ሌላ ግጭቶችን እየወለዱ ሰላም ጠፍቶ ቆይቷል። የእርስ በርስ ግጭቱ እንደ ሀገር ሰብዓዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ ውድመትን አስከትሏል። በዚህም የአማራ ክልል አንዱ ገፈት ቀማሽ ኾኖ...

ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢንተርናሽናል ለአምስት ዓመታት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢትዮጵያ የዲጅታል ክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ የኢትዮጵያን የዲጅታል ሽግግር ለማገዝ የሚያስችሉ የቪዛ አገልግሎቶችን እና ሌሎች ተግባራትን ለማስጀመር የሚያስችለው ይኾናል ተብሏል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ...