የሃይማኖት አባቶች ሰላምን ለማስፈን ሚናቸውን መወጣት አለባቸው።   

ወልድያ:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁም ሁሉም ለሰላም " በሚል መሪ መልዕክት ከወልድያ ከተማ የሃይማኖት አባቶች ጋር የውውይት መድረክ ተካሂዷል።   ለሀገር ሰላም መጸለይ ከሃይማኖት አባቶች እንደሚጠበቅም ተወያዮቹ አንስተዋል። ከቤት የወጡ ልጆችንም መምከር እና መገሰጽ እንደሚገባም...

አርሶ አደሮች ሁሉንም የውኃ አማራጮች ተጠቅመው እንዲያመርቱ እየተሠራ ነው።

ከሚሴ:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አሥተባባሪ እና የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኀላፊዎች በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደዋጨፋ ወረዳ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።   በጉብኝቱ የጨፋ የተቀናጀ...

የዋልያ ቁጥርን ለመጨመር እየተሠራ ነው። 

ደባርቅ: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት የፓርኩን ልማት እና ጥበቃ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከአጋር አካላት ጋር በደባርቅ ከተማ የውይይት መድረክ አካሂዷል።   የሰሜን ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የንግድ እና...

በምርት ዘመኑ ለመስኖ ልማት ትኩረት በመስጠት እየተሠራ ነው። 

ከሚሴ:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አሥተባባሪና የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኀላፊዎች በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደዋጨፋ ወረዳ የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።   በጉብኝቱ የጨፋ የተቀናጀ...

የፍትሕ ሪፎርሞች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው።

ገንዳ ውኃ: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የዳኞች እና የፍትሕ አካላት የ2017 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክን በገንዳ ውኃ ከተማ አካሂደዋል።   የምዕራብ ጎንደር ዞን...