“የተፋሰሱ የላይኛው እና የታችኛው ሀገራት ያለፉ ዘመናትን ልዩነቶች በማጥበብ በጋራ እና በመቀራረብ መሥራት ይገባቸዋል”...

ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ተመርቋል፡፡ በጉባ በተካሄደው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች...

ቀኑ ለኢትዮጵያውያን የተለየ ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም ''የማንሠራራት ቀን" ምክንያት በማድረግ የተሠሩ መሠረተ ልማቶችን ለሕዝብ አስጎብኝቷል።   በጉብኝቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የማንሠራራት ቀን አከባበር ከታላቁ...

“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የፓን-አፍሪካኒዝም መንፈስ መገለጫ ነው” ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ እየተመረቀ ነው፡፡ በጉባ እየተካሄደ በሚገኘው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ...

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመላው ኢትዮጵያውያን የኅብረታችን ማሕተም ነው። 

ከሚሴ፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በርካታ ውጣውረዶችን በማለፍ ለምረቃ የበቃዉን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ከተሞች የበዓሉ የደስታ መልዕክት በአደባባይ እየተላለፈ ነው።   ይህንንም ተከትሎ የከሚሴ ከተማ እና አካባቢዋ ነዋሪዎችም በከተማዋ አደባባዮች በመውጣት ደስታቸውን እየገለጹ...

የዘመናት ቁጭት የኾነው የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለቀጣይ ልማቶች ስንቅ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን አራት የማንሠራራት ቀን "ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት" በሚል መሪ መልዕክት በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ተከብሯል።   የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊ አበባው...