የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላም በጋራ መሥራት ይገባቸዋል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ውይይት እየተካሄደ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማሥተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም...

የሕዝብ ሃብትን እንደግላችን ብናይስ?

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከበርካታ ችግሮቻችን መካከል አንዱ የሕዝብ እና የመንግሥት ሃብት እና ንብረትን እንደ ግል ንብረታችን ያለማየታችን ነገር ለኔ ይታየኛል፡፡ አንዳንድ ባለጸጋዎች ከትንሽ ገንዘብ እና ሥራ ጀምረው ጠንክረው በመሥራት እና በመቆጠብ ለባለሃብትነት...

የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ ጥቅምት 12/1925 ዓ.ም በሰሜን ሸዋ አንኮበር ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ገና በልጅነታቸው የሒሳብ እና የስዕል ችሎታ...

ጎል ኢትዮጵያ ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ።

ገንዳ ውኃ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጎል ኢትዮጵያ የተሠኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በምዕራብ ጎንደር ዞን ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ምክትል ኀላፊ ዮሴፍ ጉርባ ጎል ኢትዮጵያ ለመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል...

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች የአምቡላንስ እና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ...

ደሴ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ወሎ ዞን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በዞኑ ለሚገኙ በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወረዳዎች ዘመናዊ አምቡላንስ፣ የሕክምና ቁሳቁስ እና የመድኃኒት ድጋፍ አድርጓል፡፡ በኢትዩጵያ ቀይ...