“መቄዶንያ ተስፋ ለቆረጡት ተስፋን የመለሰ ማዕከል ነው” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ እና ባለቤታቸው በመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል። መቄዶንያ አረጋውያኑን ለመርዳት የጀመረውን የገቢ አሠባሠብ መርሐግብርም አስጀምረዋል። ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ "መቄዶንያ የርህራሄ እና...

በቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮጀክት 1 ሺህ 589 ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ተሸፍኗል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን መሪዎች በራያ ቆቦ ተገኝተው በቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት እየተከናወኑ ያሉ የመስኖ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)፣ በሰሜን...

“የዲጅታላይዝሽን ሥራ የዜጎቻችንን እንግልት፣ ወጭ እና ጊዜ ትርጉም ባለዉ ሁኔታ የቀነሰ ነው” ዓለምአንተ አግደው

  ባሕር ዳር: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን ፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት ለማሻሻል የአጭር ጊዜ ዕቅድ በማዘጋጀት እየሠራ ይገኛል። በየደረጃው የሚተገበሩ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን እቅዶች እውን ለማድረግ ከመደበኛው የተቋሙ ዓመታዊ...

የፍቼ ጨምበላላ በዓል ባሕላዊ እሴቱን ጠብቆ እና ሲዳማን አድምቆ ተጠናቅቋል።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም(አሚኮ) የሲዳማ ፍቼ ጨምበላላ በዓል ባሕላዊ እሴቱን ጠብቆ ተከብሮ መጠናቀቁን አስመልክቶ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ እና የባሕል ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። የሲዳማ ክልል የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ የሲዳማ አባቶች...

ጦርነት በቃኝ በማለት ለሰላም ደጀን መኾን ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ "ለሰላም ዘብ እንቆማለን ለልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልእክት ከከተማው መንግሥት ልማት ድርጅቶች ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄዷል። በመድረኩም እንደ ሀገርን እና እንደ ክልል ያሉ ውስጣዊ እና ውጫዊ...