ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በደረሰው የመንሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን በጋሞ ዞን በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ...

“የሰላም ሞተሩ ሕዝብ ነው” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) ከአሚኮ ጋር ባደረጉት ቆይታ የክልሉ የሰላም ሁኔታ በየጊዜው እየተሻሻለ መምጣቱን ተናግረዋል። ዶክተር እሸቱ እንዳሉት ታጣቂዎች ግጭትን ለማባባስ በቅርቡ ሙከራ...

የያዙት የምርጫ ካርድ የተሻለች ነገን ለመወሰን እንደሚያስችላቸው የመተማ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ከየካቲት 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ለአንድ ወር እንደሚካሄድ ማስታወቁ ይታወሳል። ዜጎችም የመራጮች ምዝገባን እያካሄዱ ነው። በምዕራብ ጎንደር...

ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አሳሰቡ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የነዳጅ አከፋፋዮች፣ማደያዎች እና ተጠቃሚዎች ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) አሳስበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በመካከላኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ የተነሣ ነደጅ ገዝተው የሚጠቀሙ...

የኮሪደር ልማት ሥራዎች ሀረር ታሪካዊ ከተማ ብቻ ሳትኾን ከዘመኑ ጋር እንደምትዘምን ያሳዩ ናቸው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በኮሪደር ልማት የሀረር ከተማን ታሪክ እና ቀደምት ሥልጣኔ የሚመጥኑ ሥራዎችን ማከናወን መቻሉን የሀረሪ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሔኖክ ሙሉነህ ገልጸዋል። የክልሉ መንግሥት ማኅበረሰቡን በማስተባበር በኮሪደር ልማት ሥራዎች...