ሉም የድርሻውን ከተወጣ አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ማድረግ ይቻላል።
ባሕር ዳር: ጥር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ከአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ጋር በመተባበር ''አካታች የጤና የትምህርት፣ የሥራ ዕድል ፈጠራና የሰው ሠራሽ አካል ድጋፍ አገልግሎት በመዘርጋት የወጣት አካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ...
“ለአማራ መታገል፤ አማራን ማሰቃየት ከኾነ ይቅር” ወደ ሰላም የተመለሰ ወጣት
ባሕር ዳር: ጥር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ስለ ሰላም ያልተነገረበት ዓለም እና ዓውድ የለም። ወላጆች የልጆቻቸውን ስም ሰላም፣ ሰላማዊት፣ ሰላሙ ማለታቸው ሰላምን አብዝተው የመፈለጋቸው ማሳያም ይሆናል።
ከተሞችም ቢኾኑ ሀገረ ሰላም፣ ፍኖተ ሰላም ተብለው ሲጠሩ በምክንያት ነው።...
ወድቆ መነሳትን በተግባር!
ባሕር ዳር: ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሥራ ዓለም ላይ ከሚያጋጥሙ ችግሮች ውስጥ ኪሳራ አንዱ ነው። በተለይም ደግሞ በንግድ ዓለም ላይ ኪሳራ የማይቀር ነገር ተደርጎም ይወሰዳል።
ኪሳራን እንዴት መቀነስ እና ከኪሳራ እንዴት መነሳት እንደሚገባ ማወቅ እና...
”ልጆቼ የእኔ ዕጣ እንዳይደርስባቸው እየታገልኩ ነው” ወጣቷ የልጆች እናት
ባሕር ዳር: ጥር 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጥር ወር የጋብቻ ወቅት ነው፡፡ ታዲያ በገጠሪቱ የሀገራችን ክፍል የሴት ልጆች ያለዕድሜ ጋብቻ ይፈጸማል፡፡ ባለፉት ሁለት ዓመታትም በአማራ ክልል ባጋጠመው የጸጥታ ችግር ከትምህርት ገበታ ውጭ የኾኑ ሴት ልጆች...
የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰላም አማራጭን ባልተቀበሉ ኃይሎች ላይ የተቀናጀ ርምጃ ወሰደ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን የሚንቀሳቀሰው የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰላም አማራጭን ባልተቀበሉ ኃይሎች ላይ በወሰደው የተቀናጀ ርምጃ አንድ የቡድን መሣሪያ (ድሽቃ) መማረኩን ገልጿል።
የሠራዊት አባላቱ በሰሜን ጎጃም በመልኪት (አቅሸት)...








