“የማኅበሩ ዓላማ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው”

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ወጣቶች ማኅበር ''የተደራጁ ወጣቶች የሰላም እና የልማት አቅም ናቸው'' በሚል መሪ መልዕክት 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። የአማራ ወጣቶች ማኅበር ሊቀመንበር ዓባይነህ ጌጡ ማኅበሩ በ1995...

ለሀገራችን ሁለንተናዊ ሰላም በጽናት ዘብ እንቆማለን።

ደሴ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ ጷጉሜን 1 የጽናት ቀን በተለያዩ ወታደራዊ የሰልፍ ትርዒቶች "ጽኑ መሠረት፣ ብርቱ ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት ታስቧል። በሰልፍ ትርዒቱ የታደሙት የፀጥታ ኃይሎች የጽናት ቀንን ስናከብር እና ለዚህ እንድንበቃ የኾነው...

“የጽናት ቀን” በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት ቀን "አንድነታችን የጽናታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ የፖሊስ አባላት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት...

ብቁ እና ተወዳዳሪ ባለሙያ እና መሪ መፍጠር ያስፈልጋል።

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፈጣን፣ ተለዋዋጭ፣ የሃሳብ የበላይነት፣ ፈጠራ እና ብቃት ለሚጠይቀው ዘመን ብቁ እና ተወዳዳሪ ባለሙያ እና መሪ መፍጠር እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ገልጿል። የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የአጫጭር ሥልጠና፣ የምርምር...

የጽናት ቀንን ስናከብር በጽናት እና በአንድነት በመቆም ነው።

ደሴ: ጳጉሜን 1/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት ቀን ''ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር'' በሚል መሪ መልዕክት በኮምቦልቻ ከተማ እየተከበረ ነው። በሀገር አቀፍ ደረጃ "የጽናት ቀን" ኾኖ የተሰየመው ጳጉሜን 1/2017 ዓ.ም በከተማዋ ሲከበር የፖሊስ፣ የሚሊሻ እና የፌዴራል ፖሊሶች...