ከተባበርን በርካታ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሉ ልማቶችን መሥራት እንችላለን።
ሰቆጣ: ጳጉሜን 4/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በአሸናፊነት ወኔ እና በኢትዮጵያዊ ጀግንነት ታጅቦ ለፍጻሜ ደርሷል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን ተከትሎ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎችም ሃሳባቸውን አካፍለዋል።
ክስተቱን ኢትዮጵያውያን በአንድነት ከተባበርን በርካታ እንደ ሕዳሴ...
“ኢትዮጵያ ተነሥታለች፤ ከእንግዲህ ወደኋላ አትመለስም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጳጉሜን አራት የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት፤ ኢትዮጵያ ተነሥታለች፡፡ ከእንግዲህ ወደኋላ አትመለስም...
የታሪክና ፖለቲካ ብያኔን የለወጥንበት የጋራ ችሎታችን ትዕምርት ነው!
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በታላቋ ኢትዮጵያ ልጆች ጥሪት፣ ላብ፣ ዕውቀት እና ደም የተገነባ የመቻል ትዕምርት ነው፡፡ ከእንግዲህ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቷ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንጅ ተመልካች አይደለችም፤ በአፍሪካ የታላቁ ግድብ ባለቤት እንጅ የረዥሙ ወንዝ ባለቤት የጥቅሙ...
የተማሪዎች ምዝገባ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።
ሰቆጣ: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ነው። በሁሉም የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደርም ተጠናክሮ ቀጥሏል።
አሁን ላይ ሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች ተማሪዎችን እየመዘገቡ ይገኛሉ።
በመድኃኒዓለም አንደኛ እና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአየር ንብረት እርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 3/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ዛሬ ጠዋት በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ መክፈቻ መርሐ ግብር አፍሪካ የአየር ንብረት ተጠቂ ብቻ ሳትኾን የመፍትሄውም አኅጉር መሆኗን አፅንኦት ሰጥተው በመግለፅ ከፍተዋል።
እንደ...








