በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር 16 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ተሸፍኗል።
ደብረ ማርቆስ፡ መስከረም 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር በ2017/18 የምርት ዘመን ከ16ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ የሰብል አይነቶች ተሸፍኗል።
ከዚህም ውስጥ ከ650 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ለመሠብሠብ ታቅዶ እየተሠራ መኾኑንም የከተማ አሥተዳደሩ ግብርና...
የሕግ ታራሚዎችን በሥነ ልቦና እና በሥራ ክህሎት ለማብቃት የሚደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው።
ደባርቅ: መስከረም 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ አብሮ ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከዞኑ ፍትሕ መምሪያ ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።
የሰሜን ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኀላፊ...
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ስንተባበር የማንሠራው ታሪክ እንደሌለ ማሳያ ነው።
አዲስ አበባ: መስከረም 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዓባይ የዓመታት ቁጭታችን የተወጣንበት፤ በኅብረት የገነባነው የመቻላችን ምልክት ነው፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ...
ዓባይን በራሳችን፣ ለራሳችን ገድበን ለፍጻሜ አብቅተነዋልና ደስ ብሎናል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያውያን የሀገር ፍቅር እና አቅም ተገንብቶ ለፍጻሜ የበቃው ግዙፍ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ለፍጻሜ መብቃቱን ተከትሎ በደሴ ከተማ "በኅብረት ችለናል" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ...
“ሕዳሴ የኢትዮጵያውያን ኩራት፣ የወጣቶች ጥንካሬ እና የአፍሪካም ተስፋ ነው” የአማራ ክልል ወጣቶች ፌዴሬሽን
ባሕር ዳር፡ መስከረም 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተመርቆ ወደ ሥራ መግባቱን ተከትሎ ዛሬ በመላው የአማራ ክልል ሕዝቡ ከመሪዎቹ ጋር ወደአደባባይ በመውጣት የደስታ እና የምስጋና ሰልፍ ሲያካሂድ ውሏል።
የአማራ ክልል ወጣቶች ፌዴሬሽንም...








