የታጠቁ ኀይሎች በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉበትን የፖለቲካ አውድ መንግሥት እየሠራ እንደሚገኝ ገለጸ።

አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ የተሳሳቱ መረጃዎች በማኅበረሰቡ ላይ ካለው ዓለም አቀፋዊ የሚዲያ ተደራሽነት እና አጀንዳ ፈጠራ አንፃር ተዳምሮ ማኅበረሰቡን ውዥንብር ውስጥ ከትቷል ብሏል። ይህም የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ገትቷል...

“የመንገድ ግንባታዎቹ የወልድያ ከተማ ሕዝብን የልማት ጥያቄ የሚመልሱና ለከተማዋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ናቸው”...

ደሴ: ታኅሳሥ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን በወልድያ ከተማ በ1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመንገድ ግንባታ የሥራ እንቅስቃሴን ተመልክተዋል። ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን በከተማዋ እየተገነቡ...

“የኢትዮጵያ እና ሱዳን ግንኙነት በሕዝብ ለሕዝብ ትስስር እና ወንድማማችነት የዳበረ ነው” አቶ ደመቀ...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአሁናዊው የሱዳን ፈተና ኢትዮጵያ ከሱዳን ሕዝብ ጎን እንደምትቆም ገልጸዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሥራ ዘመናቸውን...

በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቅርቡ የተማሪ ጥሪ እና የመማር መሥተማር ሥራ...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መደበኛ ሥራቸውን በቅርቡ ይጀምራሉ...

የወሎ ማዕከል የተሃድሶ ሠልጣኞች ጥያቄያችንን በሰላማዊ ትግል ለማስመለስ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ፡፡

ደሴ: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በወሎ ማዕከል ለተሃድሶ ሥልጠና የገቡ ታጣቂዎች የዞን እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን በሰላማዊ ትግል መፍታት የሚቻልበት ሁኔታ እንደሚኖር በማመን ከትጥቅ ትግል አማራጭ ተመልሰናል...