የመሳላ በዓል በዱራሜ ከተማ እየተከበረ ነው።

አዲስ አበባ: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመሳላ በዓል በከምባታ ብሔር ዘንድ በልዩ ዝግጅት እና ክብር የሚታጀብ ታላቅ በዓል ነው። በአካባቢው ባሕል መሠረት የዘር ወራት እንዳበቃ እረኞች ዋሽንት (ገምባቢያ) መንፋት ይጀምራሉ። በየስፍራውም በተለይ በስንደዶ (ዱፋ)...

ርእሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ የአይራ ግብይት ማዕከልን መርቀው ሥራ አስጀመሩ።

ጎንደር: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የአይራ የግብይት ማዕከልን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል። የግብይት ማዕከሉ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ እና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን በአንድ ማዕከል የሚያገኙበት የግብይት ማዕከል ነው። የግብይት ማዕከሉን ርእሰ...

የዓለም ቱሪዝም ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መከበር ጀመረ።

አዲስ አበባ፡ መስከረም 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ የተመራውን ልዑክ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለዋል። የዓለም ቱሪዝም ድርጅት (UNWT) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በ1963 ዓ.ም ተቋቁሟል፡፡ በየዓመቱ መስከረም 17 በዓለም አቀፍ...

“ፈተናዎች ቢበዙም እንኳ ካስቀመጥነው ግብ ለመድረስ ብርቱ መኾንን ያሻል” ውጤታማው ተማሪ

ደሴ: መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪ ኢብራሒም ሙሐመድ በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ገርባ ከተማ በሚገኘው የአልነጃሽ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው የተማረው። በ2017 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 576 ነጥብ 39 በማስመዝገብ...

በቀለም ትምህርት ብቻ ጎበዝ መኾን በቂ አይደለም፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን አልፈው ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉት ተማሪዎች 8 ነጥብ 4 በመቶዎቹ ብቻ መኾናቸውን ከሰሞኑ የትምህርት ሚንስትር አስታውቋል። በመግለጫቸው ሙሉ በሙሉ ተማሪ ያላለፈባቸው...