በግብርና መረጃ የበለጸጉ አርሶ አደሮችን ለመፍጠር ማሠልጠኛ ማዕከላት እየተጠናከሩ ነው፡፡
ደብረ ብርሃን: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ እያካሄደ ነው፡፡
በባለፈው በጀት ዓመት በዕቅድ ተይዘው የነበሩ ሥራዎች አፈጻጸም በአወንታ የሚወሰድ መኾኑን...
የኮሌራ በሽታን ለማጥፋት እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ መሟላት ስለሚገባቸው የጽዳት እና ንጽሕና ጉዳዮች ዙሪያ ከሃይማኖት ተቋማት እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
የአማራ...
ማኅበረሰቡ ጤናው ላይ እንዲያተኩር እየተሠራ ነው።
ወልድያ: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም እና የ2018 ዕቅድ ትውውቅ አካሂዷል።
የቆቦ ከተማ ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሰለሞን ስንታየሁ አካባቢው ቆላማ በመኾኑ የወረርሽኝ ስጋት እንዳለበት...
ጠንካራ የፍትሕ ሥርዓት መፍጠር በተያዘው በጀት ዓመት የሚጠበቅ ተግባር ነው።
ደብረ ብርሃን: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ፍትሕ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ እያካሄደ ነው።
በ2017 በጀት ዓመት በሰሜን ሸዋ ዞን የተሻለ የፍትሕ ሥርዓት እንዲኖር ለማድረግ በተሠራው ተግባር...
ሕዝቡ የሰጠንን ክብር እና ታላቅ አደራ በመቀበል በቁርጠኝነት ለማገልገል ዝግጁ ነን።
ሁመራ: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፤ በቃብትያ ሁመራ ወረዳ ሙሉ እድሳት ሲደረግለት የቆየው የፖሊስ ጽሕፈት ቤት የዞን የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል።
የአካባቢው ነዋሪዎች የቃብትያ ንዑስ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት...








