“ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ” የተሰኘው መጽሐፍ ተመረቀ።
አዲስ አበባ: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት እና በኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት በተዘጋጀ መድረክ ላይ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ"ብርሃን ፈንጣቂው ዓባይ" የተሰኘ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት ተዘጋጅቶ ለምረቃ በቅቷል።
የኢትዮጵያ ፕረስ...
የመስቀል በዓል በሰላም እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...
ሁመራ፡ መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስቀልን በዓል ከዋዜማው እስከ በዓሉ ድረስ ኅብረተሰቡ ያለጸጥታ ችግር ማክበር እንዲችል የተቀናጀ የጸጥታ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ከዞኑ ሰላም...
ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የበቆሎ ምርት እንደሚጠበቅ የምዕራብ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
ፍኖተ ሰላም: መስከረም 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የበቆሎ ሰብል በስፋት ከሚመረትባቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች ውስጥ የምዕራብ ጎጃም ዞን ቀዳሚ ነው። በዞኑ ከመደበኛው የሰብል ልማት በተጨማሪ የበቆሎ ዘር ብዜትም በሰፊው ይከናወናል።
አቶ አለሙ በላይ በቡሬ ዙሪያ ወረዳ...
የባሕር በር የኢኮኖሚ እና የደኅንነት ዋስትና ማረጋገጫ ነው።
ወልድያ: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የባሕር ጥያቄ የሕዝብ እና የመንግሥት አጀንዳ ኾኗል።
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ማብሬ ታዴ ኢትዮጵያ ቀደም ባሉት ዘመናት የባሕር በር ባለቤት በመኾኗ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁማ ማለፍ...
የዲዛይን እና የጥናት ሥራዎችን በወቅቱ እና በጥራት ለማከናወን ትኩረት ተደርጓል።
ባሕር ዳር: መስከረም 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የልህቀት፣ ዲዛይን እና ቁጥጥር ሥራዎች ኮርፖሬሽን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን እየገመገመ ነው።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አብርሃም አያሌው ኮርፖሬሽኑ በክልሉ ውስጥ በመጠጥ ውኃ፣ በመስኖ ዲዛይን፣ በከተማ ፕላን፣ በመንገድ፣ በድልድይ...








