የሂጂራ ባንክ እና የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ) በጋራ ለመሥራት ተስማሙ።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሂጂራ ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተሰማርቶ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ባንክ ነው። ባንኩ ከተለያዩ አጋሮቹ ጋር በባንኪንግ እና በፋይናንስ ዘርፍ ልዩ ልዩ ስምምነቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። ባንኩ...

ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ ይገባል።

ጎንደር: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ እንደሚገባ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የወገራ ወረዳ እና በሰሜን ጎንደር ዞን የዳባት ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል። የሁለቱ ወረዳ አሥተዳደሮች "ዘላቂ ሰላም ለዘላቂ ልማት" በሚል...

ለአልሚ ባለሃብቶች ምቹ ሁኔታዎችን እየፈጠረ መኾኑን የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።

ደብረታቦር፡ ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር የኢንቨስትመንት ዘርፉን ለማነቃቃት እና ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ጉብኝት ተካሂዷል። ወይዘሮ አስቴር በዛ በንግድ ሥራ የተሰማሩ የደብረታቦር ከተማ ነዋሪ ናቸው። ጨርቃጨርቅ እና...

የአርሶ አደሮችን ኑሮ ለማሻሻል የመስኖ ልማት ቀዳሚ ተግባር ሊኾን ይገባል።

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመስኖ ልማት እና የተቀናጀ ተፋሰስ ልማትን ለማሳደግ ሰፊ ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ አስታውቋል። ከመምሪያው እስከ ቀበሌ ድረስ ያሉ የሥራ ኀላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ...

ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከል እየተሠራ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገር ልማት እና ዕድገት ትልቅ ፀጋ የኾነውን የመሬት ሃብት በአግባቡ መምራት እና ማሥተዳደር ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ተግባር ነው። ይህን ሃብት በቁጠባ ለመጠቀም እና ለማሥተዳደር ዘመናዊ የመሬት መረጃ አያያዝ...