የዶክተር አምባቸው መኮንን 6ኛ ዓመት መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዮኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ...

አዲስ አበባ: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዶክተር አምባቸው መኮንን 6ኛ ዓመት የሰማዕታትነት መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዮኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ በችግኝ ተከላ እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በ6ኛ ዓመት መታሰቢያው ላይ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣...

ነገን ዛሬ መቅደም!

ባሕር ዳር: ሰኔ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በበርካታ አካባቢዎች የሚገኙ የማኀበረሰብ ክፍሎች በየዓመቱ በክረምት ወቅት የጎርፍ ሰለባ እንደሚኾኑ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን የምንሰማው ሐቅ ነው። ጎርፍ በሚያስከትለው ጉዳትም ድልድዮች እየተደረመሱ ትራፊኩ ይስተጓጎላል፤ እንስሳት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጤና ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጤና ባለሙያዎች ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከጤና ባለሞያዎች...

10ኛው የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

አዲስ አበባ: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት በየሁለት ዓመቱ የሚካሄድው 10ኛው የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ኮንፈረንስ ወይም የአፍሪካ የሲቪል ሰርቪስ ቀን በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ መልዕክት ያስተላለፉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...

“መሶብ ውጤታማ፣ አካታች፣ ልዩ እና ተወዳዳሪ አገልግሎቶችን የማቅረብ ቃልኪዳን ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካ የሲቪል ሰርቪስ ቀን በዓልን እና የተመድ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ጉዳዮች ጉባኤን አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት መሶብ የአንድ ማዕከል...