“ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሀሳብ ተነስቶ ለዓለምአቀፍ ለውጥ የሚሠራ ብርቱ ኃይል ወደ መኾን ተሸጋግሯል” ...

ባሕርዳር: ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የብሪክስ ጉባኤ የሰላም፣ የጸጥታ እና ዓለምአቀፍ አመራር መድረክ መክፈቻ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም ስኬታማ ትብብርን ለማስቻል...

የምሥራቅ ዕዝ በብርሸለቆ የውትድርና ትምህርት ቤት ለ2ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን የዕዙ መሪዎች አስመረቀ።

ፍኖተሰላም፡ ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ፣ የወታደራዊ እና የአመራር ሥልጠና የወሰዱ ከቲም መሪ እስከ ክፍለጦር ያሉ መሪዎችን ነው ያስመረቀው። በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል አዛዥ...

“ፍልሰት በአግባቡ ከተመራ የማደግ እና አካታች የልማት ዕድልን ይፈጥራል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ የፍልሰት ምክር ቤት ዓመታዊ የምክክር መድረክ ግምገማ ተካሂዷል። መድረኩን አስመልክቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አጋርተዋል። ዛሬ ባካሄድነው የብሔራዊ የፍልሰት ምክር ቤት ዓመታዊ...

ኢዜማ ሁለተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።

አዲስ አበባ: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ (ኢዜማ) "በሀሳብ እንፎካከራለን፣ ስለሀገር እንተባበራለን" በሚል መሪ መልዕክት ነው ሁለተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ የሚገኘው። የኢዜማ ሊቀ መንበር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ፓርቲው የሀገርን ሁለንተናዊ...

የደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሌጁ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ19ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 154 ተማሪዎችን ነው እያስመረቀ የሚገኘው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! 👇👇👇 https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ...