“ሰው አክባሪ ለኾነው የጎንደር ከተማ ሕዝብ ታላቅ ክብር አለኝ” ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል

ጎንደር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ" የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማዋ የሥራ ኀላፊዎች በጋራ ነው ከጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጋር እየመከሩ የሚገኙት። ምክክሩ በዋናነት በከተማዋም...

የምዕራብ አርሲ ዞን እና የሻሸመኔ ነዋሪዎችን ያሳተፈ ሕዝባዊ ውይይት በሻሸመኔ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በውይይት መድረኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ.ር)፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ እና የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኀላፊ መንግስቱ በቀለ (ዶ.ር) ተገኝተዋል። በውይይቱ የልዩ...

‎‎”የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ እየተካሄደ ነው።

"የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጄነራል ታዜር ገብረእግዚአብሔር በተገኙበት...

ጤናማ እና አምራች ዜጋ በመፍጠር ሂደት ሁሉም ንቁ ተሳትፎ ሊያደርግ እንደሚገባ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ማሥጀመሪያ መርሐ ግብር በሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል። ነርቭን በማጥቃት ሕጻናትን ለአካል ጉዳት የሚዳርገው የፖሊዮ ቫይረስ ትልቁ እና አንዱ የዓለም አጀንዳ ነው። እንደ ዘርፉ ባለሙያዎች...

ለሕዝባችን ያመጣነው ለውጥ ባለመኖሩ ወደ ዘላቂ የሰላም ስምምነት መጥተናል” አፋህድ

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) እና በክልሉ መንግሥት መካከል የተደረሰው ዘላቂ የሰላም ስምምነት በድርጅቱ ሙሉ እውቅና ያለው መኾኑን አፋህድ አስታውቋል። የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የፖለቲካ ዘርፍ ምክትል ኀላፊ...