በ2018 የትምህርት ዘመን 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ተማሪዎችን ለመመገብ ማቀዱን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ...
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ንቃትን ይጠይቃል፤ ሕጻናት ንቁ ኾነው እንዲማሩ ደግሞ የተሟላ ሥርዓተ ምግብ ማግኘት ይኖርባቸውል። የተማሪዎች ምገባ ለውጤታማ የትምህርት አቀባበል ከፍተኛ ሚና ይጫወታል። ይህንን መነሻ በማድረግ በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የተማሪዎች...
በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ኾነዋል፡፡
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ለሚኾኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቋል፡፡
የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ምክትል ኀላፊ አወቀ...
“ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው!” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ ላይ ለመሥራት እያደረገች ያለውን ጥረት እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስተዋወቅ 5ኛዉን የጳጉሜን ቀን “የነገዉ ቀን” በሚል ስያሜ እና “ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ” በሚል መሪ መልእክት እያከበረች...
“ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጳጉሜን አምስት የነገው ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ...
ተባብረን በመሥራት የትኛውንም ልማት ማሳካት እንችላለን።
ፍኖተ ሰላም: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ጳጉሜ 4 የማንሠራራት ቀንን ''ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሠራራት'' በሚል መሪ መልዕክት የዞኑ አመራሮች እና መንግሥት ሠራተኞች፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና አባላት በተገኙበት በፓናል ውይይት...