ከተሞች ወደ ዓለማቀፋዊ የከተማ ሥርዓት ጉዞ እያመሩ ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አምስት ከተሞች ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት ጋር የዲጂታል አድራሻ ሥርዓትን ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።
በአዲስ አበባ በተካሔደው የፊርማ ሥነ ሥርዓት የተካተቱት የወልድያ፣ የደብረ ታቦር፣...
የተደራጀ እውቀት እና አሠራር ምርትና ምርታማነትን ያሳድጋል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አንከሻ ጓጉሣ ወረዳ ማንጃ ተንኮሻ ቀበሌ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝ የስንዴ ሰብል ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ...
የኮሪደር ልማት ለነባር ከተሞች አዲስ ገጽታን ፈጥሯል።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በስሩ 142 ከተሞችን በአባልነት አቅፏል። ከተሞች አንዱ ከሌላው ያላቸውን ተሞክሮ እንዲለዋወጡ እያደረገ ይገኛል።
በዚህ ዓመትም በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞች የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት...
“ልዩነቶች መፈታት ያለባቸው በሀሳብ የበላይነት ብቻ ሊኾን ይገባል” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለዘላቂ ሰላም እና ልማት የወጣቶች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እና ልማት እንዲፋጠን ወጣቶች የሚኖራቸውን ሚና በተመለከተ በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
የደብረ...
“እያንዳንዱ ሕገ ወጥ እንቅስቃሴ ታክስ ላይ ተጽዕኖ አለው” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ለተለያዩ የሕግ ባለሙያዎች፣ ለአጋር እና ለባለድርሻ አካላት በተሻሻለው የፌዴራል የግብር አዋጅ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጁ ላይ ሥልጠና እየሰጠ ነው።
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ...








