ኬንያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ መግባቱ ተረጋገጠ።

87

ኬንያ ውስጥ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ግለሰብ መገኘቱን ሲጂቲኤን ዘገበ።

የመጀመሪያው የቫይረሱ ተጠቂ ሆኖ የተመዘገበው ኬንያዊ አሜሪካ ቆይቶ በለንደን በኩል ከሳምንት በፊት ወደ ናይሮቢ የገባ ነው።

Previous articleበ2011 ዓ.ም ከ10 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ጠፍተዋል፡
Next articleኬንያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ መግባቱ ተረጋገጠ።