ዜናአማራ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው። April 8, 2024 18 ደሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ ውስጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ ባለፋት ዓመታት የተከናወኑ ልማቶችን እና ሕግን በማስከበር የሀገርን ሰላም ለመጠበቅ የሚደረገውን ትግል የሚደግፍ ነው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የሥራ ዕድል ተጠቃሚዎችን ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው።