ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው።

14

ደሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ ውስጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ ባለፋት ዓመታት የተከናወኑ ልማቶችን እና ሕግን በማስከበር የሀገርን ሰላም ለመጠበቅ የሚደረገውን ትግል የሚደግፍ ነው።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ውስጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
Next articleሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።