⚽️የስፔን ላሊጋ የ2026/27 የውድድር ዘመን መርሐ ግብር ይፋ ኾነ።

0
8

 

ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2018 ዓ.ም የስፔን ላሊጋ የ2026/27 የውድድር ዘመን መርሐ ግብር ይፋ ኾኗል።

የላሊጋው የውድድር ዘመን በነሐሴ አጋማሽ ላይ እንደሚጀምር እና በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ እንደሚጠናቀቅ ተጠቅሷል።

እንደ ቢ ሶከር ዘገባ በሊጉ⚽️በመጀመሪያ ሳምንት መርሐ ግብር :-

– ሪያል ማድሪድ ከሪያል ሶሴዳድ
– ባርሴሎና ከ አትሌቲክ ቢልባኦ
– አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ማላጋ ጋር ይጫወታሉ።

የመጀመሪያው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ በአስረኛ ሳምንት መርሐግብር ካምፕ ኑ ስታዲየም ላይ ይደረጋል።

የመጀመሪያው የማድሪድ ደርቢ በሊጉ ሰባተኛ ሳምንት መርሐግብር ላይ እንደሚደረግ ቢ ሶከር አስነብቧል።

#አሚኮ_ዜና⚽️#ስፔን_ላሊጋ #ሰፖርት

በያየህ ፈንቴ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here