ባሕር ዳር: ሰኔ 13አይቮሪየ8 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ዋንጫ ምድብ 5 በተደረገ ጨዋታ ጀርመን አይቮሪ ኮስትን 2 ለ 1 በኾነ ውጤት አሸንፋለች።
ጀርመን በዴኒዝ ኡንዳቭ በ68ኛው ደቂቃ እና በ90+4ኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ግብ አሸንፋ በስድስት ነጥብ የጥሎ ማለፉን ተቀላቅላለች።
የአይቮሪ ኮስትን ብቸኛ ግብ ፈራንክ ኬሲ በ30ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።
#አሚኮ_ዜና #ስፖርት
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!



