ባሕር ዳር: ታኅሳስ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕር ዳር ከተማ ስልጤ ወራቤን ገጥሞ 5ለ0 በኾነ ውጤት አሸንፏል።
ለጣና ሞገዶቹ ሙጂብ ቃሲም ሦሥት እና ወንድወሰን በለጠ ሁለት ግቦችን አስቆጥረዋል። በዚህም ሞገዶቹ ወደ ቀጣይ ዙር ማለፋ ችለዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!