የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቻን አፍሪካ ውጭ ኾኗል።

0
206

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን ዋንጫ ውድድር ለማለፍ ከሱዳን ጋር በነበረበት የደርሶ መልስ ጨዋታ ሽንፈት ገጥሞታል።

ቡድኑ ዛሬ ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 1 ተሸንፏል። ከቀናት በፊት 2 ለ 0 መሸነፉ ይታወሳል። ቡድኑ በድምር ውጤት 4 ለ 1 በመሸነፍ ከቻን ውድድር ውጭ ኾኗል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here