እግር ኳስየውጭ ስፖርት ባርሰሎና ጋብርኤል ጄሱስን ለማስፈረም ተስማማ By Tesfaye - August 30, 2026 0 37 FacebookTwitterPinterestWhatsApp የስፔኑ ሀያል ባርሴሎና የአርሰናሉን አጥቂ ጋብርኤል ጄሱስን ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ሲነገር አርሰናል ከብራዚላዊው አጥቂ ዝውውር 10 ሚሊየን ዮሮ ያገኛል ተብሏል። ብራዚላዊ ኮከብ ነገ የህክምና ምርመራው ያደርጋል። ለካታሎኑ ክለብ የሁለት ዓመት ውል ይፈርማል ተብሎ ይጠበቃል። ታሪኩ አይኔዋ