ቼልሲ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን አስፈረመ።

0
8
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አርጀንቲናዊውን ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።
ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ በቼልሲ ቤት የሁለት አመት ለመቆየት ነው ፊርማውን ያኖረው ።
ቼልሲ ለማርቲኔዝ 7.5ሚሊዬን ፖውንድ ይከፍለዋል።
አሰልጣኝ ዣቪ አሎንሶን የፈተነው የግብ ጠባቂ ችግር ማርቲኔዝ በሚገባ እንደሚፈታላቸው ይጠበቃል።
ዳናይት ሲሳይ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here