የከተሞች ፎረም የማጠቃለያ መርሐ ግብር በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ቀናት ሲካሄድ የሰነበተው የከተሞች ፎረም መርሐ ግብር ማጠቃለያ በሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒን ጨምሮ...
በቆሎን በእጅ መላጥም ኾነ መፈልፈል የሚያስቀር የፈጠራ ሥራ በከተሞች ፎረም ቀረበ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ10ኛው የከተሞች ፎረም ድርጅቶች እና ግለሰቦች የፈጠራ ሥራቸውን እያስተዋወቁ ናቸው።
አዳዲስ ሥራዎቻቸውን ይዘው ወደ ኤግዚቢሽን ማዕከል የገቡ አንድ ድርጅት እና አንድ ግለሰብ በፈጠራ ሥራዎቻቸው ዙሪያ አሚኮ አነጋግሯል።
ወጣት ሙክታር ሁሴን...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሠመራ ሎጊያ ከተማ ገብተዋል።
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የምድረ ቀደምትነታችን ሕያው ምስክርና የሰው ዘር መገኛ፣ የኤርታሌ እሳተ ገሞራና የዳሎል ድንቅ ገጸ ምድር ባለቤት፣ የተፈጥሮና የባሕል ሀብታም ወደኾነችው የአፋሮች...
በስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከል ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር በቅንጅት እየተሠራ ነው።
ደባርቅ: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዘላቂነት ለመጠበቅ እና በውስጡ የሚገኙ ብርቅዬ እንስሳትን ለመንከባከብ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናዎነ እንደሚገኝ የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ጽሕፈት ቤት ገልጿል።
የጽሕፈት ቤቱ ተወካይ ኀላፊ ላቀው መልካሙ ለማኅበረሰቡ...
አርሶ አደሮችን ከባሕር ዛፍ ልማት ወደ ሙዝ ምርት እንዲሸጋገሩ በማድረግ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን የምሥራቅ ስልጤ ወረዳ አሥተዳዳሪ እና የግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሳሎ ፋኔ ወረዳው ከዚህ ቀደም በባሕር ዛፍ ምርት ይታወቅ እንደነበር ገልጸዋል።
ባለፉት አራት ዓመታት ግን...








