“የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

"የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው" ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)...

“ቦንድ ለልጆቼ እና ለልጅ ልጆቼ ያወረስኩት ታሪክ ነው” የ80 ዓመት እድሜ ባለጸጋው አባት

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኩረ ምዕመናን ኪዳኔ ኃይሌ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪ ናቸው። በራሳቸው፣ በልጆቻቸው እና በልጅ ልጆቻቸው ስም ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቦንድ ሲገዙ የቆዩ አባት ናቸው። የዘመናት ቁጭት የኾነው ዓባይ...

የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የትውልድ ቦታ መካ።

የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የትውልድ ቦታ መካ። ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መውሊድ ማለት የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የተወለዱበት ቀን ነው፡፡ ስለነብዩ ሙሐመድ ልደት ሲነሳ ሁሌም አብሮ የሚነሳው የትውልድ ቦታቸው መካ ናት። መካ ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ...

“በዞኑ የሰብል ቁመና በጥሩ ኹኔታ ላይ ይገኛል” የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ

ደሴ: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደር ሙሀመድ ጁሀር በደቡብ ወሎ ዞን ጃማ ወረዳ የ08 ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። ባለፉት ዓመታት ከጓደኞቻቸው ጋር ስንዴን በኩታ ገጠም የማምረት ተሞክሮ አላቸው። አርሶ አደሩ ሰብልን በኩታ ገጠም መዝራት ከጀመሩ...

ጳጉሜን 02/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ እንደሚከሰት መጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ...

ጳጉሜን 02/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ እንደሚከሰት መጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ (ዶ.ር) ገለጹ። አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጳጉሜን 02/2017 ዓ.ም በመላዉ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ አህጉር ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ...