የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦
ትውልድን በሥነ ምግባር መገንባትና ተቋምን በግልጽ አሠራር መምራት ሙስናን የመከላከል ቁልፍ ተግባሮቻችን ናቸው።
ዛሬ በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን የበዓል ማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተናል። ሙስናን እንደ ብሔራዊ አጀንዳ እና ለብልጽግናችን ቀይ መሥመር አድርገን በመውሰድ...
ሰብዓዊ መብትን ማክበር እና ማስከበር የሁሉም ኀላፊነት ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀን "ሰብዓዊ መብቶች፣ የዕለት ከዕለት ፍላጎቶቻችን" በሚል መሪ መልዕክት በአማራ ክልል ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ተከብሯል።
በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ...
በአራት ወራት ውስጥ በደረሰ ስርቆትና ውድመት 143 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያው አራት ወራት የተፈፀመ የመሰረተ ልማት እና የኀይል ስርቆትን አስመልክቶ ጋዘጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫው የተቋሙ ማርኬቲንግ የስኩይቲቭ ዳሬክሬክተር ብርሃኑ ዋቅጅራ በትራንስፎርመር ስርቆት፣ የኤሌክትሪክ አስተላላፊ...
የግብፅ መሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ለሥልጣን ማራዘሚያነት እየተጠቀሙበት ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሮፌሰር አደም ከሚል በአረብ ሀገራት እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለ ግንኙነት በርካታ ጥናቶችን ሠርተዋል። ከአሚኮ "የእኛ ጉዳይ" ዝግጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ በአረብኛ ቋንቋ ዛሬም ኢትዮጵያን የረሃብ ምሳሌ እና የቀጣናው...
በከሚሴ ከተማ አሥተዳደር የተማሪዎች ምገባ ተጀመረ።
ከሚሴ: ኅዳር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የከሚሴ ከተማ አሥተዳደር የተማሪዎችን ምገባ ማካሄድ ጀምሯል። በከተማ አሥተዳደሩ ቡኡረ ቦሩ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ነው የምገባ መርሐ ግብሩ የተጀመረው።
በመርሐ ግብሩ የተማሪ ወላጅ የኾኑት...








