የበገና ምስጢር
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገና ለእግዚአብሔር ምስጋና የሚቀርብበት መሣሪያ ነው፡፡ በጥምቀት ጊዜ ደግሞ በገና ደርዳሪዎች ታቦታትን አጅበው ሲታዩ ለበዓሉ የተለየ ድባብን ይፈጥራል፡፡
ለመኾኑ በገና እና ጥምቀት ግንኙነታቸው ምንድን ነው?
በባሕር ዳር ከተማ የቅዱስ ያሬድ...
ለጥምቀት ድምቀት የወጣቶች ሚና
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀት በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ በየ ዓመቱ በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው።
ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ባሕረ ጥምቀት በመውረድ ሕዝቡን የሚባርኩበት በዓልም ነው።
በጥምቀት ጊዜ ወጣቶች ታቦታትን በዝማሬ...
የባህል ልብሶች ድምቀት ለጥምቀት!
ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2018ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ብቻ ሳይኾን የሀገሪቱን ባሕላዊ ውበት፣ አንድነት እና ኢኮኖሚያዊ መነቃቃት የሚያሳይ ታላቅ መድረክ ነው፡፡
ጥምቀት ሲቃረብ የኢትዮጵያ አደባባዮች...
በዓለ ከተራ- በጥምቀት ዋዜማ
ባሕር ዳር: ጥር 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ጥር 11 ቀን የጥምቀት በዓል ይከበራል፡፡ የጥምቀት ዋዜማውም የከተራ በዓል በመባል ይታወቃል፡፡
ከተራ የሚለው ቃል ከተረ ከሚለው የግዕዝ ቃል የመጣ ሲኾን መገደብ ወይም...
ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት-የትውልዱ አሻራ!
ባሕር ዳር፡ ጥር 09/2018ዓ.ም (አሚኮ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ ᎐ር) ሃሳብ አመንጭነት ከሚከናወኑ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች መካከል በጣና ሐይቅ ምዕራባዊ ዳርቻ የሚገኘው ጎርጎራ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ የሚገኘው ወንጭ እና በኮንታ የሚገኘው ኮይሻ...








