ችግኝ በመትከል የአየር ንብረትን እና ሥነ ምኅዳርን መቆጣጠር ይገባል።
ገንዳውኃ፡ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በምዕራብ ጎንደር ዞን በመተማ ወረዳ አፍጥጥ ቀበሌ ተጀምሯል።
በመርሐ ግብሩ የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ፣ የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የወረዳ...
“ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ልማት ባሻገር በርካቶችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ማድረግ...
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 3ኛው የአፍሪካ ሥራ ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ፎረሙን የከፈቱት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢንዱስትሪዎች እና የንግድ ተቋማት በተስፋፉ ቁጥር የሚፈጠረው የሥራ ዕድልም እንደሚጨምር ተናግረዋል።...
” የነገዋ አፍሪካ የምትገነባው በጋራ ጥረታችን ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕርዳር: ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሦስተኛውን የአፍሪካ ሥራ ዕድል ፈጠራ ጉባኤን ዛሬ አስጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የነገዋ አፍሪካ የምትገነባው በጋራ ጥረታችን ነው።ሦስተኛውን...
ሰኔ 30፤ ድሮ እና ዘንድሮ
ባሕርዳር፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰኔ ወር ለአርሶ እደሮች፣ ለመንግሥት መስሪያ ቤት ሠራተኞች እና ለተማሪዎች እንደ ብርቅየዋ የመስቀል ወፍ ተናፋቂ ናት ቢባል ማጋነን አይኾንም።
የሰኔ ወር በተለይ ጎበዝ እና ደካማ ተማሪዎችን አንቀርቅባ የምትለይ ወንፊት በመኾኗ...
“ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሀሳብ ተነስቶ ለዓለምአቀፍ ለውጥ የሚሠራ ብርቱ ኃይል ወደ መኾን ተሸጋግሯል” ...
ባሕርዳር: ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የብሪክስ ጉባኤ የሰላም፣ የጸጥታ እና ዓለምአቀፍ አመራር መድረክ መክፈቻ ላይ ንግግር አድርገዋል።
በንግግራቸውም ስኬታማ ትብብርን ለማስቻል...