ኢትዮጵያ ዘመናዊ የቲቢ መመርመሪያ ማሽኖችን በማስገባት በ2030 እና በ2035 የቲቢ በሽታን ለመግታት ግብ አስቀምጣ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)18ኛው ዓመታዊ የቲቢ በሽታ ምርምር ጉባኤ እና ዓለም አቀፍ የቲቢ ቀን "በርግጥም የቲቢ በሽታን መግታት እንችላለን" በሚል መሪ መልእክት እየተከበረ ይገኛል። ቲቢ ገዳይ ከሚባሉ በሽታዎች ዋነኛው ነው። የቲቢ በሽታን...
በአዲስ አበባ አይቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የፈጠራ ማዕከል ተመረቀ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለማበልጸግ በአይቲ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የፈጠራ ማዕከል ተመርቋል። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያው ዓለም አቀፍ ትብብር ኩባንያ (KOICA) ጋር በጋራ ያስገነቡትን የሳይንስ...
“ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ማኀበረሰብ በተለይም ታማኝ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች በሀገራችን ኢኮኖሚ የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታማኝ ከፍተኛ ግብር...
“የጎርጎራ ፕሮጀክት አካባቢውን በልማት ለማስተሳሰር የሚያግዝ ነው” ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በጣና ሐይቅ ዳርቻ የሚገነባው የጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት በአካባቢው ተጨማሪ ሃብት ለማመንጨት እና ትስስር ለመፍጠር የሚያስችል እንደኾነ የፍትህ ሚኒስትሩጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ተናገሩ፡፡
በፍትህ ሚኒስትሩ የተመራው የፌዴራል የሱፐርቪዥን ቡድን...
ሰላምን ለማጽናት የሃይማኖት ተቋማት ፊታውራሪ ሊኾኑ እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላምን ለማጽናት እና በመልካም ስብዕና የታነፀ ትውልድ ለማፍራት የሃይማኖት አባቶች ሚና መጠናከር እንደሚገባው የሃይማኖት አባቶች ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ የመቻቻልና የአብሮ መኖር እሴቶች መገለጫ ስትኾን የሃይማኖት መሪዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች...








