የአማራ ባንክ ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋእለ ነዋይ ገበያ የ90 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር የአክሲዮን ግዥ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባንኩ ሀገሪቱ ያላትን ሃብት ተጠቅማ መልማት በሚያስችላት በዚህ ዘርፍ በመሳተፉ በካፒታል ገበያ የራሱን ድርሻ እንዲወጣ ያደርገዋል ተብሏል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጫንያለዉ ደምሴ አማራ ባንክ ከባንክ ባሻገር...
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ሀገር አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ንቅናቄን አስጀመሩ፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ሀገር አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ንቅናቄን አስጀምረዋል። በአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን የሚመራው ይህ ሀገር አቀፍ ንቃናቄ ለቀጣይ ስድስት ወራት ይቆያልም ተብሏል። "ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ" ንቅናቄው...
በፋይናንስ ዘርፍ ያለውን ያልተመጣጠነ ተጠቃሚነት ለማጥበብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ...
አዲስ አበባ: መጋቢት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፋይናንስ ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ ውይይት በብሔራዊ ባንክ እና የዓለም ባንክ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በዘርፉ የሴቶች ተሳትፎን የሚያሳድግ የኢትዮጵያ ፍይናንስ ባለሙያ ሴቶች ኔትወርክ (ኒውፊን) በይፋ...
ሳፋሪኮም የተረክ የሽልማት መርሐ ግብሩን አጠናቀቀ።
አዲስ አበባ: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ላለፉት ሦስት ወራት ሲካሂድ የቆየው ተረክ በኤም ፔሳ(M-PESA) የሽልማት መርሐግብር መጨረሻ የኾነው የስድስተኛው ዙር ሽልማት አሰጣጥ እና የመርሐግብሩ መዝጊያ ሥነ ሥርዓት በአዲስ አበባ አከናውኗል። የመርሐግብሩ መጨረሻ በኾነው 6ኛ...
“ከምንጊዜውም በላይ ትብብርና አንድነታችንን በማጠናከር የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም መጠበቅ አለብን” ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ
ባሕር ዳር: መጋቢት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከምንጊዜውም በላይ ትብብርና አንድነታችንን በማጠናከር የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም መጠበቅ አለብን ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ አራተኛው ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር...








