ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አሳውቀዋል። የውይይቱ የመጀመሪያው ዓላማ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት ላይ አስተያየቶች እና ትችቶችን ማሰባሰብ መኾኑንም...

ምሥጋና 🙏

የበጎነት አርዓያ! አበበች ጎበና (እዳዬ) 🙏 የበጎነት ጉዞ ከ1928 እስከ 2013! 🙏 በ1928 ዓ.ም ተወለዱ 🙏 የ11 ዓመት ልጅ እንዳሉ የቀረበላቸውን የጋብቻ ጥያቄ በመቃወም አዲስ አበባ ገቡ 🙏 በአዲስ አበባ ሥራን ሳይንቁ ከግለሰቦች ቤት...

የሀገር ቀንዲል ጸሐፊ ትዕዛዛት አክሊሉ ሐብተወልድ

ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በያዝነው ሳምንት 1953 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው የተሾሙትን ኢትዮጵያዊ ጸሐፊ ትዕዛዛት አክሊሉ ሐብተወልድን እንቃኛለን፡፡ ጸሐፊ ትዕዛዛት አክሊሉ ሐብተወልድ በኢትዮጵያ የዘመናዊ ዲፕሎማሲ ታሪክ ስመ ጥር ናቸው፡፡ በዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ዘንድ...

"ዛሬ በምዕራብ ኦሞ ዞን በመጎብኘቴ ደስታ ተሰምቶኛል። የተፈጥሮ ውበት እና እምቅ ሃብት ሞልቶ የፈሰሰበት፤ በትክክለኛ የልማት ድጋፍ እና የሰላም ከባቢ ሁኔታ ለኢትዮጵያ ሀገራችን የእድገት ርምጃ በእጅጉ አስተዋፅዖ የሚያደርግ አካባቢ ነው። ምንም እንኳ ሁሉንም...

የሴቶችን ተሳታፊነት እና ውሳኔ ሰጭነት ለማረጋገጥ እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ100 በላይ ፕሮጀክቶችን አቅፎ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት እና ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) የሴቶችን ተሳታፊነት እና ውሳኔ ሰጭነት ለማረጋገጥ በዓመት ከ56 ሚሊዮን በላይ...