86ኛው የአገው ፈረሰኞች ባሕል በአዲስ አበባ ከተማ ተከበረ።

አዲስ አበባ: ጥር 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከታላቁ ዓድዋ ድል ማግሥት ጀምሮ የተመሠረተው የአገው ፈረሰኞች ባሕል 86 ዓመታትን አስቆጥሯል። በታላቁ ዓድዋ ድል የአገው ሕዝብ እና ፈረሶቹ ያበረከቱትን ታላቅ አስተዋጽኦ ለመዘከር በሚል የተመሠረተው እና ከ62 ሺህ በላይ...

“ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ኾኖ አያውቅም” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰማይ ወሰን ኾኖ አያውቅም፤ የጀግንነት አሻራውን የሚያሳርፍበት፣ ብቃቱን የሚለካበትና የሀገርን ኩራት የሚያውጅበት ሰፊ የመጫወቻ ሜዳው ነው። ሰማዩ የኛ ነው የሚል መርሁን በኩራት ለዘጠና ዓመታት አውጇል። 90 ከቁጥር በላይ ነው የምንለው በምክንያት ነው። ዘጠኝ...

ለአፍሪካውያን ጥሩ እይታ ያላቸው ፕሬዝዳንት

ባሕር ዳር፡ ጥር 17/2018ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ሳምንት ጥር 12/1953 ዓ.ም የኢትዮጵያ ባለውለታ ጆን ፊዝጄራልድ ኬኔዲ (ጆን ኤፍ ኬኔዲ) 35ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ኾነው ቃለ የፈጸሙበት ጊዜ ነበር። ይህ ሰው በኢትዮጵያ ብዙ የሚታወሱባቸው ነገሮች አሏቸው። ከእነዚህም መካከል...

“ወደፊት ከሚሽከረከረው የኢትዮጵያ ሰረገላ ጋር በአንድነት እንጓዝ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር፡ ጥር 16/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ "የሕግ የበላይነት እና አማራጭ የሙግት መፍቻ ዘዴዎች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ መልዕክት በጋራ ያዘጋጁት ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባሕር...

“አየር ኃይላችን አየራችን ብቻ ሳይኾን ፍላጎታችንንም የሚጠብቅ ይኾናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕርዳር፡ ጥር 16/2018ዓ.ም (አሚኮ) አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት እያከበረ ነው። አየር ኃይሉ ባለፉት ዓመታት ከፍ እና ዝቅ ብሎ በማገልገል ኢትዮጵያን መጠበቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አንስተዋል። አየር...