“መፍጠር፣ መፍጠን እና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያችን ሊኾን ይገባል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በሰሜን ሸዋ ዞን በደብረ ብርሃን ከተማ በነበረን ቆይታ የመኪና መገጣጠሚያ፣ የብርጭቆና የጠርሙስ ማምረቻዎችን ተመልክተናል ብለዋል። በቆይታችን...

የብሔር ብሔረሰቦች በዓል መከበሩ ዜጎች በፌዴራል ሥረዓቱ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ከፍ እንደሚያደርግ የፌዴሬሽን ምክር...

አዲስ አበባ: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት በሆሳዕና ከተማ ይከበራል። ኢትዮጵያ የብዝኀ ሃይማኖቶች፣ ማንነቶች፣ ቋንቋዎች እና ባሕሎች መገኛ ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት።...

ለ800 ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የዓባይ ጋርመንት ፋብሪካ

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓባይ ጋርመንት ፋብሪካ በጎንደር ከተማ የሚገኝ ግዙፍ ፋብሪካ ነው። በ2009 ዓ.ም በዓባይ ኢንዱስሪ ልማት አክሲዮን ማኅበር አማካኝነት ግንባታው ተጀምሮ በ2012 ዓ.ም ወደ ምርት የገባ ፋብሪካ ነው። በዕለቱ ለፋብሪካው...

የብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን ማክበር ጠቀሜታው የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ''ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለብሔራዊ አንድነት'' በሚል መሪ መልዕክት የሚከበረውን 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን በባሕር ዳር ከተማ እያከበረ ነው። በዓሉን አስመልክቶም በሕገ መንግሥት እና...

ሕጻናትን ከማንኛውም አይነት ጥቃት መከላከል ኀላፊነታችን ብቻ ሳይኾን ግዴታችን ነው። 

አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ2024 በኮሎምቢያ ቦጎታ በሕጻናት ላይ የሚደርሰውን ማንኛውም አይነት ጥቃት ለማስቆም ኮንፈረንስ ተካሂዶ ነበር።   በዚህ ኮንፈረንስም ሀገራት በሕጻናት ላይ የሚደርሰውን ማንኛውንም አይነት ጥቃት ለማስቆም ቃል መግባታቸው ይታወሳል።   በዚህ መሠረትም ከአንድ ዓመት...