“የሌማት ትሩፋት ሥራዎቻችን ዋናው መልዕክት የምግብ ሉዓላዊነታችንን ማረጋገጥ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሌማት ትሩፋት ሥራዎቻችን ዋናው መልዕክት የምግብ ሉዓላዊነታችንን ማረጋገጥ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ተናገሩ። ሀገራዊው የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የአንድ ዓመት ተኩል አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ዛሬ በሀዋሳ መካሄድ...

የኢትዮጵያ ባለውለታዎች!

የ"ቃኘው ሻለቃ ጦር" በኮሪያ ባሕር ዳር: ሚያዚያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሠራዊት በየጊዜው በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰላምን ለማስከበር የሚጣልበትን አደራ በአግባቡ መወጣቱን የአፍሪካ ኅብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በየዘመኑ መመስከራቸውን እናስታውሳለን። ጦር ሠራዊቱ ሰላምን ለማስከበር ሁሌም...

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የሉዑክ ቡድን በሰሜን አሜሪካ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ የሚመራው የሉዑክ ቡድን በላስ ቬጋስ ከተማ ዓመታዊ የቴክኖሎጅ ሲምፖዚም እና ኤግዚቢሽን ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። በቆይታው ለክልሉ...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ሥራዎችን ጎበኙ።

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጉብኝቱ ላይ የክልል ርእሳነ መሥተዳድሮች እና የከተማ አሥተዳደሮችና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጥቅምት 24/2015 ዓ.ም በይፋ ካስጀመሩበት...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሐዋሳ ገቡ፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሐዋሳ ገብተዋል፡፡ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ሐዋሳ ሲገቡ የሲዳማ ክልል ርእሰ መሥተዳደር...