“በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንደስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ባሕር ዳር: ግንቦት 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የገዳ ኢንዱስትሪ ዞን ምሥረታ ዛሬ ተካሂዷል። በምሥረታው ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንደስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን" ብለዋል። የገዳ ኢንደስትሪ ዞን...

“መገናኛ ብዙኀን የጋራ መገለጫዎችን በማጉላት የወል ትርክትን መፍጠር ላይ በትኩረት መሥራት አለባቸው” የጠቅላይ ሚኒስትሩ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መገናኛ ብዙኀን የሕዝቦችን የጋራ መገለጫዎች አጉልቶ በማሳየት የወል ትርክትን መፍጠር ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገልጸዋል፡፡አማካሪ ሚኒስትሩ “መገናኛ ብዙኀን ለጋራ...

የሀገር ውስጥ አምራቾችን መደገፍ እና የሀገር ውስጥ ምርትን መጠቀም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኢክስፖ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት ተጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የሀገር ውስጥ አምራቾችን በመደገፍ እና የሀገር ውስጥ...

ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ

በኢኮኖሚው ላይ መነቃቃትን እንደሚፈጥር የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ተጀምሯል። ዛሬን ጨምሮ ለስድስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ ከአነስተኛ እስከ ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች እየተሳተፉ...

“በግብርናው ዘርፍ ያሳካነውን ምርታማነት በኢንዱስትሪው በመድገም ኢኮኖሚያችን ልናሳድግ ይገባል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

አዲስ አበባ፦ ግንቦት 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኢክስፖን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር ማግኘት ችለናል ብለዋል።በግብርናው ዘርፍ የመጣው...