“ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በቅንጅት መሥራት ከቻለ ድህነትን ታሪክ ማድረግ ይቻላል” መላኩ አለበል

አዲስ አበባ: ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከርሃብ ነጻ የኾነ ዓለም አቀፋዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ የአድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጄኔራል ገርድ ሙለርን...

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣናን ለአፍሪካ ብልጽግና ሊፈጥር በሚችል መልኩ ሀገራት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)19ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና አህጉራዊ ሥብሠባ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ በሥብሠባው መክፈቻ ላይ የኢፌዴሪ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ ያስሚን ውሀረቢ አፍሪካ ያላትን አቅም እንዴት መጠቀም እንደሚገባት የሚያሳይ...

“ዓለምን ከረሃብ ነጻ ለማድረግ ለሚቀጥሉት 10 ዓመታት 50 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ ኢንቨስትመንት ያስፈልጋል” ...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከርሃብ ነጻ የኾነ ዓለም መፍጠር" በሚል መሪ መልዕክት ዓለምአቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር...

“ከርሃብ ነጻ የኾነ ዓለም መፍጠር” በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከርሃብ ነጻ የኾነ ዓለም መፍጠር" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የአፍሪካ ኅብረት...

ኢትዮጵያ እና ጀርመን በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና በግብርና ምርቶች ላይ በጋራ ለመሥራት መግባባታቸውን የግብርና...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ጀርመን በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና በግብርና ምርቶች ላይ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ.ር) አስታውቀዋል። በጀርመን የምግብ እና እርሻ ሚኒስትር ቼም ኧዝደሚር...