የቱሪዝም ዘርፉንም ለማዘመን በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ላይ እንግዶችን የሚመራ አፕሊኬሽን ተሠራ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የስፔስ ሳይንስ እና የጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር በላቸው ፀሐይ በስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ዘርፍ የክልሎችን አቅም በማሳደግ እና ልማትን በማፋጠን በራሳቸው የሚሠሩበትን አቅም ለመፍጠር እየተሠራ እንደኾነ ገልጸዋል።
በቴክኖሎጂ...
ባለፉት 18 ዓመታት በብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ኅብረ ብሔራዊነት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች በአል መሪ ሀሳብ ትንተና ውይይት እያካሔደ ነው።
ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የእኔ ብቻ ባሕል ማንነት የሚል ነጠላ ትርክት...
ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽዕኖ እንደሚፈጥር በለጠ ሞላ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) እንደገለጹት የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ...
“የአፍሪካን ልማት እና ብልጽግና ለማረጋገጥ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው” ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ጉባኤ በአፍሪካ ኅብረት እየተካሄደ ነው።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ጉባኤ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ልማት እና አዲሲቷን አፍሪካ በአዲስ ገጽታ...
በዓለም ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን መገንባት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በተካሄደው ከርሀብ ነጻ ዓለም ዓለም ጉባኤ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) በዓለም ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ግብርናን መገንባት እንደሚገባ ተናግረዋል።
የአየር...








