“የክልሉ መንግሥት የዋግ ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ በቁርጠኝነት ይሠራል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ያለመ ሕዝባዊ ውይይት ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጀነራል ዘውዱ በላይ በተገኙበት በዋግኸምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ተካሂዷል። የክልሉ መንግሥት ያቀረበዉን...

የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሳ ቢሂ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘትም አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ...

መንግሥት ከ9 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ ማድረጉን የትራንስፖርትእና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)መንግሥት በ2016 በጀት ዓመት አምስት ወራት ለሕዝብ አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች ከ9 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ የነዳጅ ድጎማ ማድረጉን ትራንስፖርትእና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት አምስት ወራት 5 ሺህ 786...

“ግብፆች አልተስማማንም የሚሉት እኛ የምንፈልገው ካልኾነ ሌሎችን ቢጠቅምም ባይጠቅምም ድርድሩ ይፈርሳል ከሚል ግምት ነው”...

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ግብፅ የዓባይ ግድብን በተደጋጋሚ የውዝግብ ማዕከል ለማድረግ የምታደርገው ጥረት የውኃው ብቸኛ ተጠቃሚ እና ባለቤት እኛ ነን ከሚል ፍላጎት የመነጨ መኾኑን የውኃ ፖለቲካ ተመራማሪው ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ.ር) ተናግረዋል። የውኃ ፖለቲካ...

የታጠቁ ኀይሎች በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉበትን የፖለቲካ አውድ መንግሥት እየሠራ እንደሚገኝ ገለጸ።

አዲስ አበባ: ታኅሳሥ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ የተሳሳቱ መረጃዎች በማኅበረሰቡ ላይ ካለው ዓለም አቀፋዊ የሚዲያ ተደራሽነት እና አጀንዳ ፈጠራ አንፃር ተዳምሮ ማኅበረሰቡን ውዥንብር ውስጥ ከትቷል ብሏል። ይህም የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ገትቷል...