በ1 ቢሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዶክተርስ አሊያንስ ጄኔራል ሆስፒታል ተመረቀ።
አዲስ አበባ፡ ጥር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዶክተር አሕመድ ረጃ እና ባለቤታቸው ዶክተር ኤልሳቤት ሃሳብ ጠንሳሽነት በ32 ሐኪሞች ጥምረት የተመሠረተው የዶክተርስ አሊያንስ ጄኔራል ሆስፒታል ተመርቆ ሥራ ጀምሯል።
ለግንባታ እና ለሕክምና ቁሳቁስ ግዥ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊዮን...
“ሐይቅ የመጣ ሰው ታሪክ ሳይማር፣ ፍቅር ሳይጎነጭ፣ ደስታ እና ሰላምን ሳይከናነብ ወደ መጠባት አይመለስም”...
ባሕር ዳር: ጥር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
በመረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዚህ ሥፍራ የተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ታሪክ ጠገብ፣ ፍቅር አዘል፣ ሥራ ወዳድ፣ ሁሉን...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
ተፈጥሮ በልግስናዋ የውበት ካባ ላለበሰችው፣ ታሪክ በክብር ጌጥ ለኳለችው ደቡብ ወሎ፤ በ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዛሬ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ወደ ሥራ ገብቷል።
ይህ ስፍራ የአብሮነት፣ የፍቅር እና የመቻቻል...
“የተረሳው ታወሰ፤ የተደበቀው ታሰሰ”
ባሕር ዳር: ጥር 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ይህ ሥፍራ የረቀቀው ታሪክ ታትሞበታል፤ ይህ ሥፍራ ለዘመናት ዕውቀት እንደ ዥረት ፈስሶበታል፤ እንደ ሐይቁ ጥልቅ ኾኖ ኖሮበታል፤ ይህ ሥፍራ ሃይማኖት ለዘመናት ተሰብኮበታል፤ ዘመንን በጥበብ ክንድ የለኩ ብጹዓን ተመላልሰውበታል።
ሐይቅ...
ወሎን የገለጠው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት
ባሕር ዳር፡ ጥር 30/2018ዓ.ም (አሚኮ) እነዛ ዳዋ የለበሱ የኢትዮጵያ ተስፋዎች አርቆ የሚያያቸው እና የሚገልጣቸው አጥተው ረዥም ዘመናትን አሳልፈዋል።
ምንም እንኳን ሀገርን በዕድገት ደረጃ በፍጥነት የማስፈንጠር አቅም ቢኖራቸውም ያስተዋላቸው ግን አልነበረም።
ጥቂት ድካሞች ቢጨመሩባቸው በርካታ ቱሪስቶችን የሚስቡት...








