የእናቶች ማቆያ፣ ለእናቶች ጤና!
ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ፅጌ ዓለማየሁ በምዕራብ ጎጃም ዞን ደምበጫ ወረዳ ዋድ ጤና ጣቢያ የእናቶች ማቆያ ክፍል አገልግሎት እያገኙ ነው አሚኮ ያገኛቸው።
የእናቶች ማቆያ ክፍሉ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል ለመውለድ የተቃረቡ ነፍሰ ጡር...
የሂጂራ ባንክ እና የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ) በጋራ ለመሥራት ተስማሙ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሂጂራ ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተሰማርቶ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኝ ባንክ ነው።
ባንኩ ከተለያዩ አጋሮቹ ጋር በባንኪንግ እና በፋይናንስ ዘርፍ ልዩ ልዩ ስምምነቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል። ባንኩ...
ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ ይገባል።
ጎንደር: ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበረሰባዊ አንድነትን በማጠናከር ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ማረጋገጥ እንደሚገባ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የወገራ ወረዳ እና በሰሜን ጎንደር ዞን የዳባት ወረዳ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የሁለቱ ወረዳ አሥተዳደሮች "ዘላቂ ሰላም ለዘላቂ ልማት" በሚል...
በእንሰሳት ሃብት ልማት ላይ ትኩረት ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባኤ እና ዐውደ ርዕይ በአዲስ አበባ...
አዲስ አበባ: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንሰሳት ሃብት ልማት እና የእንስሳት ተዋጽዖ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ ጉባኤ እና ዐውደ ርዕይ ተከፍቷል።
ከ14 ሀገራት የተውጣጡ ከ100 በላይ ዓለም ዓቀፍ የእንስሳት ሃብት ዘርፍ ተዋናዮች፣ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ...
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ እና የሕዝብ ድጋፍ ያለው ነው።
ደብረብርሃን: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ውይይት ተካሂዷል።
የውይይቱ ተሳታፊ ነጋዴዎች የባሕር በር ጉዳይ ወሳኝ አጀንዳ መኾኑን አንስተዋል። የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ...








