ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ማኅበረሰቡ የሰላም ዘብነቱን አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መልዕክት ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይቱም ተሳታፊዎች ጥያቄ እና አስተያየቶች አንስተዋል። በተሳታፊዎች ከተነሱ ጥያቄዎች የሥራ...
የአማራ ሕዝብ ከዚህ በላይ በመከራ እና በስቃይ ውስጥ መኖር ይበቃዋል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከፍኖተ ሰላም፣ ከጅጋ ከተማ እና ከጃቢ ጠህናን ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተወያይተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ሕዝብን ለከፋ ችግር መዳረጉን...
“ፍላጎታችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የዜጎችን ሕይወት ማሻሻል ነው” አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ምየክልል እና የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከፍኖተ ሰላም፣ ከጅጋ ከተማ እና ከጃቢ ጠህናን ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በፍኖተ ሰላም ከተማ ተወያይተዋል።
የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሩ ሌትናል ጀኔራል መሐመድ...
የውጭ ኀይሎች ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብቷ እንዳትጠቀም ያቀዱት ሴራ ከሽፏል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍል ተወካዮች ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ.ር)፣...
ገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 2 ትሪሊዮን ብር ለመሠብሠብ አቅዶ እየሠራ ነው።
ደሴ፡ ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በገቢዎች ሚኒስቴር የኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ግብራቸውን በታማኝነት ለከፈሉ ግብር ከፋዮች እውቅና ሰጥቷል፡፡
የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ 12 ግብር ከፋዮች በፌድራል ደረጃ የፕላቲንየም፣ የወርቅ...








