“እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
የክርስቶስ የልደት በዓል ሁለት አስደናቂ ነገሮች የተፈጸሙበት ነው፡፡ የተጠበቀው ባልተጠበቀው መንገድ የመጣበት እና ያልተጠበቁት ባልተጠበቀ ቦታ የተገኙበት ነው፡፡ በኦሪትና በነቢያት ክርስቶስ ይመጣል የሚለውን ቃል የሰሙና ያነበቡ ብዙዎች ነበሩ፡፡ የጠበቁት ግን በነገሥታት ቤተ መንግሥትና በባዕለጸጎች...
“የክርስቶስ ልደት ብዝኀነት፣ እኩልነትና በአንድነት በገሀድ የታዩበት የዓለም ሕዝቦች ምልክት ነው” የፌዴሬሽን ምክር...
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በክርስቶስ ልደት በብዝኀነት በእኩልነት መኖርንና ለአንድ ዓላማ መኖርን በአንድነት መሰለፍን እንማርበታለን ብለዋል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር።
እኛ ኢትዮጵያዊያን ብዝኀ ማንነት ያለን ሕዝቦች ነን ያሉት አፈ ጉባኤ አገኘሁ...
ልደትን በላሊበላ ለማክበር የሚገቡ እንግዶችን እየተቀበሉ ማስተናገድ መጀመራቸውን የላሊበላ ነዋሪዎች ገለጹ።
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ላሊበላ የዓለም አይኖች ሁሉ ለማየት የሚናፍቁትን ትልቅ የቱሪዝም ገጸ በረከት አቅፋ የያዘች ከተማ ናት። የተሰጣቸውን ጸጋ በአግባቡ በመጠቀም የኑሯቸው መሰረት ያደረጉት የከተማዋ ነዋሪዎችም ብዙ ናቸው።
"ቱሪዝም ተሰባሪ ነው" ይባላል።...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአዋሬ አካባቢ የተገነባውን የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መረቁ።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዋሬ አካባቢ በ1 ሺህ 523 ነጥብ 3 ሜትር ካሬ ላይ የተገነባውን ተጨማሪ የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መርቀዋል።...
የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉርና ከመቅደላ የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉር እና በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ጦር የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ተመለሱ። የተመለሱት ታሪካዊ ቅርሶች ሁለት በብር የተለበጡ ዋንጫዎች፣ አንድ የቀንድ ዋንጫ፣ ደብዳቤዎች እንዲሁም አንድ ጋሻ...