“አሚኮ ነጠላ ትርክትን በማስቀረት እንደሀገር ኅብረብሔራዊ አንድነትን ለመፍጠር እየተጋ ያለ ትልቅ የሚዲያ ተቋም ነው”...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን አዲስ ስቱዲዮ ጎብኝተዋል። ተቋሙ በየጊዜው ራሱን በማዘመን ተወዳዳሪ እና ተደራሽነቱን እያሰፋ መምጣቱን ዋና አፈ ጉባኤዋ...

“የአሚኮ አዲስ አበባ ስቱዲዮ ቅድሚያ ሰጥተን ለምንሠራው የጋራ ትርክት ግንባታ ትልቅ አስተዋፅኦ አለው” የአሚኮ...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ሰጥዬ የተለያዩ ሒደቶችን አልፎ ለፍፃሜ የበቃውን እና በቅርቡ የሚመረቀውን የአዲስ አበባ ስቱዲዮ ለመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አስጎብኝተዋል። አሚኮ በአሁኑ ወቅት በአዲስ...

“አሚኮ ለምንፈልገው የሰላም እና የዴሞክራሲ ግንባታ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ያለ ሚዲያ ነው” የአሚኮ የቦርድ...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የርእሰ መሥተዳድሩ የሕዝብ ግንኙነት አማካሪና የአሚኮ የቦርድ ሰብሳቢ ይርጋ ሲሳይ አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ ከክልሉ እና ከሀገሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር...

አሚኮ የኢትዮጵያውያንን ቋንቋ በመናገር የሀገር አቅምነቱን እያስመሰከረ እንደሚገኝ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ።

አዲስ አበባ ፡ ታኅሣሥ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድሩ ይህን ያሉት አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን ስቱዲዮ ከክልሉ እና ከሀገሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጎበኙበት ወቅት ነው። "የአሚኮ ስቱዲዮ ምልከታ በማድረጋችን ደስተኞች ነን" ብለዋል ርእሰ...

“አሚኮ 24 ሰዓትና ሰባት ቀናትን የሚተጉ ባለሙያዎች ባለቤት በመሆኑ ይህ ሚዲያው አሁን ለደረሰበት እድገት...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ይህንን ያሉት አሚኮ በአዲስ አበባ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ ዛሬ ሲጎበኙ ባስተላለፉት መልዕክት ነው። አሚኮ ቀደምት ከምንላቸው ተቋማት አንዱ ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ...