ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሶማሌላንድ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከሶማሌላንድ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሜጄር ጄኔራል ኑህ ኢስማኤል ታኒ ጋር በወታደራዊ ትብብር ዙሪያ ተወያይተዋል።
በሶማሊላንድ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሜጄር ጄኔራል ኑህ ኢስማኤል ታኒ የተመራ...
47ኛው የአፍሪካ ኅብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ በቀጣዩ ሳምንት ይጀመራል።
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 47ኛው የአፍሪካ ኅብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ መደበኛ ስብስባ ጥር 6 ቀን 2016 ዓ.ም የኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ መካሄድ ይጀምራል።
ስብሰባው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት...
“ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ለሚኖራት ሁለንተናዊ ትስስር የባሕር በር ስምምነቱ ትልቅ ትርጉም አለው”...
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት ከሶማሌላንድ ጋር ያደረገችው ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ የሚያደርግ መኾኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ።
በሥምምነቱ መሠረት ኢትዮጵያ ወደብና...
የመሰረተ ልማት ግንባታዎች አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ አድርገው እንዲገነቡ እየሠራ መሆኑን ፌዴሬሽኑ ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገሪቱ የሚከናወኑ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ አድርገው እንዲገነቡ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን አስታውቋል።
በኢትዮጵያ ለአካል ጉዳተኞች የሚመጥን የመሠረተ...
ዓባይ ቴሌቪዥን፣ የኅብረተሰቡን መልካም ባህል እና ዕሴት የሚጥስ ሃሳብ ያለበት ፕሮግራም አስተላልፏል በሚል የመጨረሻ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ቴሌቪዥን፣ የኅብረተሰቡን መልካም ባህል እና ዕሴት የሚጥሱ ሐሳብ ያለበት ፕሮግራም አስተላልፏል በሚል በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ባለስልጣን ገልጿል።
ባለሥልጣኑ ለቴሌቪዥን...