“ፓርቲው ኢትዮጵያን አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የገባውን ቃል ከስኬት ለማድረስ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል” ከንቲባ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ውይይት እያደረጉ ነው፡፡ "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት 2ኛው የብልፅግና ፓርቲ አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ውይይት የአዲስ...
የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለክልሎች የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከወርልድ ባንክ በተገኘ 1 ቢሊዮን ብር ወጭ የተገዙ የሞተር ሳይክሎች እና የላብራቶሪ መሣሪያዎችን ነው ድጋፍ ያደረገው።
የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ...
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የነዳጅ አቅርቦትን እና የወደብ አገልግሎትን ማሳደግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ተስማሙ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) በጅቡቲ ያደረጉት ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ በሀገሪቱ በነበራቸው ቆይታ ከፕሬዚዳንት ዑመር...
የገበያ ማዕከላትን በማስፋት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በትኩረት እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ንግድ ቢሮ “የምርት አቅርቦት ለገበያ ማረጋጋት” በሚል መሪ መልዕክት የዕውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ አምራቾች፣ አቅራቢዎች ነጋዴዎች እንዲኹም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል። የአዲስ አበባ...
አሚኮ በይዘት ቀረጻ ሥርፀት የራሱን መለያ መፍጠር የቻለ የሚዲያ ተቋም መኾኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሚኒስትሩ አሚኮ በቅርቡ የሚያስመርቀውን የአዲስ አበባ ዘመናዊ ስቱዲዮን ከመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር ጎብኝተዋል። አሚኮ ባለፉት 30 ዓመታት የድርጅታዊ እድገቱ የሚጨበጥ ትልቅ ለውጥ የመጣበት ነው ብለዋል።
ከቆርቆሮ በቆርቆሮ...








