የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ እንደ ወትሮው ሁሉ እንደሚከበር ብፁዕ አቡነ ዮሃንስ ገለጹ፡፡

ጎንደር: ጥር 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሃንስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጥምቀት ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጆችን የእዳ ደብዳቤ በማየ ዮርዳኖስ...

እስከ ጥር 17 የሚቆየው የአፍሪካ ኅብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ።

ባሕር ዳር: ጥር 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 47ኛው የአፍሪካ ኅብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ ስብስባ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። ስብሰባው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ሥርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የሕይወት...

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ለታማኝ ግብር ከፋዮች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጠ።

አዲስ አበባ: ጥር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልእክት ለ562 ታማኝ ግብር ከፍዮች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል። የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ አደም ኑሬ በ2015 በጀት...

“ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሀገራዊ ምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ ነው” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ

ባሕር ዳር: ጥር 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሀገራዊ ምክክር ሂደቶችን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መኾኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ...

“3ኛዋ የዲፕሎማሲ ከተማ ለኾነችው አዲስ አበባ ተጨማሪ የቱሪዝም አቅም የሚኾኑ ሆቴሎች ያስፈልጉናል” ምክትል ከንቲባ...

አዲስ አበባ: ጥር 4/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ650 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነባው ባለአራት ኮከብ ሆቴል በአዲስ አበባ ተመርቋል። የአቶ ተካ አስፋው እና ባለቤታቸው ወይዘሮ ፍቅረማርያም በላይ ድርጅት የኾነው ታፍቢቢ ያስገነባው ደብል ትሪ ባይ...