ኢትዮጵያ እና ኬኒያ በቀጣናዊ እና የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ በቀጣናዊ እና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በ19ኛው የገልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥታት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ካምፓላ የገቡት የሁለቱ...
“ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋ እንዲመለስ በሰላማዊ እና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ መስራቷን ትቀጥላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋ እንዲመለስ በሰላማዊ እና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ መስራቷን እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በኡጋንዳ ካምፓላ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ርዕሳነ ብሔር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ዑጋንዳ ካምፓላ ገቡ።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ19ኛው የገልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥታት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ነው ካምፓላ የገቡት።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢየሱስ ክርስቶስ ከልደት እስከ ዕርገት የተጓዘው ጉዞ የአዳምን ውድቀት የተከተለ ነው፡፡ አዳም በተጓዘበት የውድቀት መንገድ ተጉዞ አዳምን ከውድቀት አነሣው፡፡ ይህ ጉዞ ሁለት ዓላማ ነበረው፡፡ አንድም ለሌሎች አርአያ...
“ለመላው ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ፤
እንኳን ለከተራና ጥምቀት በዓል አደረሣችሁ!" የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጥምቀት በዓል በመላው የሀገራችን አከባቢዎች የሚከበር እንደመሆኑ መጠን እንደዚሁም በሌሎች ክፍለ ዓለማት ጭምር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ...