የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ያስገነባውን ዘመናዊ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ነገ ያስመርቃል።

ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አንጋፋው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ያስገነባውን ዘመናዊ የሚዲያ ኮምፕሌክስ በነገው እለት ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ያስመርቃል። የሚዲያ ኮምፕሌክሱ ዘመኑ የደረሰበትን የሚዲያ ቴክኖሎጂ ያሟላ ሲሆን ሦስት የቴሌቪዥንና አራት የሬዲዮ ዘመናዊ...

በሀገር ውስጥ የክትባት መድኃኒት ማምረት የሚያስችል ፍብሪካ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡

አዲስ አበባ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመኾን በሀገር ውስጥ የተለያዩ የክትባት መድኃኒቶችን ማምረት የሚያስችል ፍብሪካ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጧል። የመጀመሪያ የኾነው የተለያዩ የክትባት መድኃኒቶች ማምረቻን ለመገንባት "የሺልድቫክስ ኢንተርፕራይዝ" ማስጀመሪያ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር በጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ እየተሳተፉ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር በመሆን በጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ አስተናጋጅነት በተሰናዳው የጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ ታድመዋል። ጉባኤው "የጋራ እድገት ድልድይ" በሚል ጭብጥ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባኤው...

በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለ127 መካከለኛ ግብር ከፋዮች የታማኝነት ዕውቅና...

አዲስ አበባ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በገቢዎች ሚኒስቴር የመከካለኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለታማኝ ግብር ከፋዮች ዕውቅና እየሰጠ ነው። ግብራቸውን በታማኝነት የከፈሉ 127 መካከለኛ ግብር ከፋዮች የታማኝነት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል። የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ሥራ...

“የምግብ ሉዓላዊነት ጉዟችንን በጽናት እናስቀጥላለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የግብርና ድርጅት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለምናደርገው ጥረት የከበረውን አግሪኮላ ሜዳልያ ስላጎናፀፈን ምስጋናዬን ለመግለፅ እወዳለሁ" ብለዋል። ከፍ ያለ ጠቀሜታ ባላቸው እና...