“ችግኝ መትከል ለቀጣዩ ትውልድ ሃብት ማውረስ ነው” ርእሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተካሄደ ነው። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ቀዳሚ ተግባር ኾኖ እየተሠራ መኾኑን...
“እስከ ረፋዱ 5:00 ሰዓት 355 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ የ2017 ዓ.ም የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሂደትን እስመልክተው ከሁነት መከታተያ ሩም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 700...
“የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሚሊዮኖችን ለአንድ ዓላማ እንዲሰለፉ ማድረግ መቻሉ ትልቅ ትርጉም አለው” ...
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመላ ኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው። ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አሻራቸውን እያሳረፉ ነው።
በለገጣፎ አካባቢ የአረንጓዴ አሻራቸውን ያሳረፉት
የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊ ካሳ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ...
“አረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያ ያስቀመጠችውን ግብ ማሳካት እንደምትችል አንዱ ማሳያ ነው” የግብርና ሚኒስቴር ግርማ አመንቴ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን በየአካባቢያቸው በንቅናቄ ወጥተው በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ኢትዮጵያን አረንጓዴ እያለበሱ ነው። መሪዎች ከሕዝብ ጋር እየተቀናጁ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች አረንጎዴ አሻራቸውን እያሳረፉ ነው።
ይህንን አስመልክተው ማብራሪያ...
“አረንጓዴ አሻራ የሕልውና ጉዳይ ነው” የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልሉ የሥራ ኀላፊዎች በሶማሌ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል።
የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ ሙሐመድ በችግኝ...






