መርዓዊ ከተማ ሰላሟን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ስታከናውናቸው የነበሩ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን እያስመረቀች ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም አሥተዳደር ዞን በመርዓዊ ከተማ የተገነቡትን እና እድሳት የተደረገላቸውን ቢሮዎች እና የአገልግሎት መስጫ ተቋም እየተመረቁ ነው።
ከሚመረቁ ልማቶች ውስጥ የከተማ አሥተዳደሩ የከንቲባ ጽሕፈት ቤት፣ የፖሊስ ጽሕፈት...
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰው ተኮር ተግባራትን እያከናወነ ነው።
ጎንደር: ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና ሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የቆሻሻ ማጣሪያ፣ የሰው ሠራሽ እግር ማምረቻ፣...
በመርዓዊ ከተማ ሰው ተኮር የመሠረተ ልማት ሥራዎች ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን መርዓዊ ከተማ አሥተዳድር ልዩ ልዩ ሰው ተኮር የመሠረተ ልማት ሥራዎች ተገንብተው እና ዕድሳት ተደርጎላቸው ዛሬ ለአገልግሎት ክፍት ኾነዋል።
የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ አሰፋ ጥላሁን የሜጫ ምድር በሁሉም...
ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
ደብረታቦር፡ ሐምሌ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ ያሠለጠናቸውን 121 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ ውስጥ 42ቱ ሴቶች ናቸው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ፕሬዝዳንት ሀብቱ ወርቁ (ዶ.ር) የጤና...
“የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር የኢትዮጵያን የመምራት፣ የመፍጠር እና ራሷን ለዓለም የመግለጥ ፍላጎቷ ማሳያ ነው” ምክትል...
ባሕርዳር ፡ ሐምሌ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ሥራ ከጀመረ 130ኛ ዓመቱን ዛሬ አክብረናል ብለዋል።
በዓድዋ የድል መንፈስ የተወለደው ይህ የባቡር አገልግሎት...








